አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በደሴ ከተማ አስተዳደር የመናፈሻ ክፍለ ከተማ ሁለተኛ ዙር ምልምል ሰልጣኞችን አስመርቋል።
ከምረቃው በተጨማሪም መከላከያን ለመቀላቀል ስልጠና የጀመሩ ወጣቶች ደሙን እያፈሰሰ ሃገር ለሚያቆመው ለጀግናው የሃገር መከላከያ ሰራዊት ደም ለግሰዋል።
መከላከያ ሰራዊትን ለመቀላቀል ስልጠና ከጀመሩት ወጣቶች መካከል በአሸባሪው ወራሪ ምክንያት ከሰሜን ወሎ ዞን የተፈናቀሉ ወጣቶች ይገኛሉ።
በሰብለ ሲሳይ
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን