Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ በቀድሞ የኬንያ ፕሬዚዳንት ዳንኤል አራፕ ሞይ ሞት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በቀድሞ የኬንያ ፕሬዚዳንት ዳንኤል አራፕ ሞይ ሞት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስቡክ ገፃቸው ባስተላለፉት መልእክትም ለኬንያውያን መጽናናትን ተመኝተዋል።

ከኬንያ ነጻነት በኋላ ሁለተኛው የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት በመሆን ለ24 ዓመታት ሀገሪቱን የመሩት ዳንኤል አራፕ ሞይ በ95 ዓመታችው ማረፋቸው ተነግሯል።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.