አዲስ አበባ ፣መስከረም 4፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በክልሉ በሚካሄደው 6ኛ ሀገራዊ ምርጫ ለክልል ምክር ቤትና ለፌዴራል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከሚወዳደሩ የብልፅግና ፓርቲ እጩዎች ጋር በጅግጅጋ ተወያዩ።
በውይይቱ የሶማሌ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ሀላፊ ኢንጂነር መሀመድ ሻሌ እንዲሁም የብልፅግና ፓርቲ እጩዎች ተገኝተዋል።
አዲስ አበባ ፣መስከረም 4፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በክልሉ በሚካሄደው 6ኛ ሀገራዊ ምርጫ ለክልል ምክር ቤትና ለፌዴራል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከሚወዳደሩ የብልፅግና ፓርቲ እጩዎች ጋር በጅግጅጋ ተወያዩ።
በውይይቱ የሶማሌ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ሀላፊ ኢንጂነር መሀመድ ሻሌ እንዲሁም የብልፅግና ፓርቲ እጩዎች ተገኝተዋል።