አዲስ አበባ ፣መስከረም 4፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አመራሮች መስከረም 20 ቀን 2014 ምርጫ በሚካሄድባቸውን አካባቢዎች የመስክ ጉብኝትና ውይይት አካሄዱ፡፡
በቦርዱ ዋና ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ የተመራው ቡድን ከደቡብ ክልል ርዕሰ-መስተዳደር፣ ከዞን አመራሮችንና በአካባቢው ከሚወዳደሩ ፖለቲካ ፓርቲ ወኪሎች ጋር ምርጫውን በተመለከተ ምክክር አካሂዷል።
አዲስ አበባ ፣መስከረም 4፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አመራሮች መስከረም 20 ቀን 2014 ምርጫ በሚካሄድባቸውን አካባቢዎች የመስክ ጉብኝትና ውይይት አካሄዱ፡፡
በቦርዱ ዋና ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ የተመራው ቡድን ከደቡብ ክልል ርዕሰ-መስተዳደር፣ ከዞን አመራሮችንና በአካባቢው ከሚወዳደሩ ፖለቲካ ፓርቲ ወኪሎች ጋር ምርጫውን በተመለከተ ምክክር አካሂዷል።