የሀገር ውስጥ ዜና

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ የወልመል መስኖ ልማት ፕሮጀክትን መረቁ

By Tibebu Kebede

February 04, 2020

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ባሌ ዞን የወልመል መስኖ ልማት ፕሮጀክትን በዛሬው እለት መረቁ።

በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ፣ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ እና ሌሎች ከፍተኛ የፌዴራል እና የክልል የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።