አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት” ንቅናቄ የማስጀመሪያ መርሃ ግብር በጎንደር ፋሲለደስ ቤተ መንግሥት ተካሄደ፡፡
የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ ባለስልጣናት በተገኙበትም ደብዳቤ የመላክ መርሃ ግብሩ በይፋ መጀመሩ ተገልጿል፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት” ንቅናቄ የማስጀመሪያ መርሃ ግብር በጎንደር ፋሲለደስ ቤተ መንግሥት ተካሄደ፡፡
የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ ባለስልጣናት በተገኙበትም ደብዳቤ የመላክ መርሃ ግብሩ በይፋ መጀመሩ ተገልጿል፡፡