የሀገር ውስጥ ዜና

የመከላከያ ሚንስትሩ በ“ነጩ ፖስታ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት” ንቅናቄ ፊርማቸውን አኖሩ

By Feven Bishaw

September 17, 2021

አዲስ አበባ ፣መስከረም 7፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የመከላከያ ሚንስትሩ ዶክተር ቀነዓ ያደታ በ“ነጩ ፖስታ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት” ንቅናቄ ፊርማቸውን አኑረዋል፡፡

ሚኒስትሩ የንቅናቄው ዋና አላማ ፣ የኢትዮጵያውያን እውነታ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ማሳወቅ፣ የአሸባሪውን ህወሓት አገር የማፍረስ ወረራ ማጋለጥ መሆኑን ገልፀዋል።