አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባል የመሆን ጥሪን የተቀበሉ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ምልምል የመከላከያ ሰራዊት ወጣቶች ሽኝት ተደረገላቸዉ።
ሽኝት የተደረገላቸዉ ምልምል የመከላከያ ሰራዊት አባላት በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች የተወጣጡ ወጣቶች ናቸዉ።
አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባል የመሆን ጥሪን የተቀበሉ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ምልምል የመከላከያ ሰራዊት ወጣቶች ሽኝት ተደረገላቸዉ።
ሽኝት የተደረገላቸዉ ምልምል የመከላከያ ሰራዊት አባላት በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች የተወጣጡ ወጣቶች ናቸዉ።