የሀገር ውስጥ ዜና

የሀገር መከላከያ ሰራዊትን ለመቀላቀል ዝግጁ የሆኑ ወጣቶች ሽኝት ተደረገላቸዉ

By Feven Bishaw

September 17, 2021

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባል የመሆን ጥሪን የተቀበሉ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ምልምል የመከላከያ ሰራዊት ወጣቶች ሽኝት ተደረገላቸዉ።

ሽኝት የተደረገላቸዉ ምልምል የመከላከያ ሰራዊት አባላት በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች የተወጣጡ ወጣቶች ናቸዉ።