አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፕሪሚየርሊግ ሼር ካምፓኒ ለመከላከያ ሰራዊቱ 8 ሚሊየን ብር ድጋፍ ማድረጉ ተገለፀ፡፡
ሼር ካምፓኒው በስሩ የሚገኙትን 18 የእግር ኳስ ቡድኖች በማስተባበር ነው ገንዘቡን የሰበሰበው፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፕሪሚየርሊግ ሼር ካምፓኒ ለመከላከያ ሰራዊቱ 8 ሚሊየን ብር ድጋፍ ማድረጉ ተገለፀ፡፡
ሼር ካምፓኒው በስሩ የሚገኙትን 18 የእግር ኳስ ቡድኖች በማስተባበር ነው ገንዘቡን የሰበሰበው፡፡