አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ከሰብዓዊ መብት ጥሰት ጋር በተያያዘ በኢትዮጵያ ላይ ማዕቀብ እንዲጣል ያስተላለፉትን ትዕዛዝ ሊሰርዙት እንደሚገባ የኢትዮጵያ አሜሪካውያን የዜጎች ምክር ቤት ጠየቀ።
ምክር ቤቱ የኢትዮጵያን ሁኔታ ያልተገነዘበ ነው ያለውን የፕሬዝዳንት ጆ ባይደን የማዕቀብ ትዕዛዝ አጥብቆ እንደሚያወግዘው አስታውቋል።
አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ከሰብዓዊ መብት ጥሰት ጋር በተያያዘ በኢትዮጵያ ላይ ማዕቀብ እንዲጣል ያስተላለፉትን ትዕዛዝ ሊሰርዙት እንደሚገባ የኢትዮጵያ አሜሪካውያን የዜጎች ምክር ቤት ጠየቀ።
ምክር ቤቱ የኢትዮጵያን ሁኔታ ያልተገነዘበ ነው ያለውን የፕሬዝዳንት ጆ ባይደን የማዕቀብ ትዕዛዝ አጥብቆ እንደሚያወግዘው አስታውቋል።