አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ዕዝ የሽብር ቡድኑን ህወሓት ለመደምሰስ በሁሉም ዘርፍ አስተማማኝ ቁመና ላይ እንደሚገኝ ብርጋዴር ጄነራል ሰይድ ትኩዬ ገለፁ፡፡
የምዕራብ ዕዝ ምክትል አዛዥ ብርጋዴር ጄነራል ሰይድ ትኩዬ÷ ማይጠብሪ ግንባር ያለውን የሎጅስቲክስ አቅርቦት አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል።
አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ዕዝ የሽብር ቡድኑን ህወሓት ለመደምሰስ በሁሉም ዘርፍ አስተማማኝ ቁመና ላይ እንደሚገኝ ብርጋዴር ጄነራል ሰይድ ትኩዬ ገለፁ፡፡
የምዕራብ ዕዝ ምክትል አዛዥ ብርጋዴር ጄነራል ሰይድ ትኩዬ÷ ማይጠብሪ ግንባር ያለውን የሎጅስቲክስ አቅርቦት አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል።