የሀገር ውስጥ ዜና

የምዕራብ ዕዝ የሽብር ቡድኑን ህወሓት ለመደምሰስ በሁሉም ዘርፍ አስተማማኝ ቁመና ላይ ይገኛል-ብ/ጀነራል ሰይድ ትኩዬ

By Feven Bishaw

September 19, 2021

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ዕዝ የሽብር ቡድኑን ህወሓት ለመደምሰስ በሁሉም ዘርፍ አስተማማኝ ቁመና ላይ እንደሚገኝ ብርጋዴር ጄነራል ሰይድ ትኩዬ ገለፁ፡፡

የምዕራብ ዕዝ ምክትል አዛዥ ብርጋዴር ጄነራል ሰይድ ትኩዬ÷ ማይጠብሪ ግንባር ያለውን የሎጅስቲክስ አቅርቦት አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል።