የሀገር ውስጥ ዜና

ቦርዱ የኢህአዴግ ህጋዊ ሰውነት ማጣትን በተመለከተ ውሳኔ ሰጠ

By Tibebu Kebede

February 04, 2020

የአዲስ አበባ፣ ጥር 26፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) ህጋዊ ሰውነት ማጣትን በተመለከተ ውሳኔ ሰጠ።

ቦርዱ ጉዳዩን አስመልክቶ በዛሬው ዕለት ባወጣው መግለጫ ኢህአዴግ በሊቀመንበሩ በኩል ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በላከው ደብዳቤ ግንባሩ መፍረሱን ለቦርዱ ማሳወቁን ገልጿል።

 

ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!https://t.me/fanatelevision