አዲስ አበባ፣ መስከረም 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረማያ ጠቅላላ ሆስፒታል ለማህፀን ውልቃት ህመምተኞች ነፃ ህክምና አገልግሎት ሰጥቷል።
ነፃ የህክምና አገልግሎቱ ሆስፒታሉ ከዊንግስ ኦፍ ሂልስ ግብረ ሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር ማዘጋጀቱ ተገልጿል፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረማያ ጠቅላላ ሆስፒታል ለማህፀን ውልቃት ህመምተኞች ነፃ ህክምና አገልግሎት ሰጥቷል።
ነፃ የህክምና አገልግሎቱ ሆስፒታሉ ከዊንግስ ኦፍ ሂልስ ግብረ ሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር ማዘጋጀቱ ተገልጿል፡፡