የሀገር ውስጥ ዜና

ሆስፒታሉ ግማሽ ሚሊየን ብር የሚገመት የነፃ ህክምና አገልግሎት ሰጠ

By Feven Bishaw

September 20, 2021

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረማያ ጠቅላላ ሆስፒታል ለማህፀን ውልቃት ህመምተኞች ነፃ ህክምና አገልግሎት ሰጥቷል።

ነፃ የህክምና አገልግሎቱ ሆስፒታሉ ከዊንግስ ኦፍ ሂልስ ግብረ ሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር ማዘጋጀቱ ተገልጿል፡፡