አዲስ አበባ፣ጥር 27፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ የሚገነባው የአይሳይታ-አፋምቦ- ጅቡቲ ድንበር የአስፋልት መንገድ ግንባታ መጀመሩን የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ።
የአስፋልት መንገድ ግንባታው መንግስት በመደበው 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ የተጀመረ ሲሆን፥ በሶስት ዓመት ይጠናቀቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተገልጿል፡፡
አዲስ አበባ፣ጥር 27፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ የሚገነባው የአይሳይታ-አፋምቦ- ጅቡቲ ድንበር የአስፋልት መንገድ ግንባታ መጀመሩን የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ።
የአስፋልት መንገድ ግንባታው መንግስት በመደበው 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ የተጀመረ ሲሆን፥ በሶስት ዓመት ይጠናቀቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተገልጿል፡፡