አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከተሞች ተቋማዊ የመሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም በ859 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በ117 ከተሞች እየተተገበረ እንደሚገኝ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር አስታወቀ።
ሚኒስቴሩ ወደ ሶስተኛ ምእራፍ የተሸጋገረውን የከተሞች ተቋማዊ የመሠረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።
አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከተሞች ተቋማዊ የመሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም በ859 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በ117 ከተሞች እየተተገበረ እንደሚገኝ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር አስታወቀ።
ሚኒስቴሩ ወደ ሶስተኛ ምእራፍ የተሸጋገረውን የከተሞች ተቋማዊ የመሠረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።