አዲስ አበባ፣ጥር 27፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሪቼል አውር ኦማሞ ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸውም ሀገራቱ በሁለትዮሽ እና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ ያላቸውን ትብብር ማጠናከር በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል።
ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!https://t.me/fanatelevision