የሀገር ውስጥ ዜና

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ ከኬንያና ከሩዋንዳ አቻዎቻቸው ጋር ተወያዩ

By Tibebu Kebede

February 05, 2020

አዲስ አበባ፣ጥር 27፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሪቼል አውር ኦማሞ ጋር ተወያይተዋል፡፡

በውይይታቸውም ሀገራቱ በሁለትዮሽ እና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ ያላቸውን ትብብር ማጠናከር በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል።

ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!https://t.me/fanatelevision