አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ የተመራው ልዑክ ከአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገርና ከሌሌች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ፡፡
ልዑኩ በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን የህወሃት የጥፋት ቡድን ባደረሰው ጉዳት የተፈናቀሉ ወገኖችንና የወደሙ የጤና ተቋማትን ተመልክቷል።
አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ የተመራው ልዑክ ከአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገርና ከሌሌች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ፡፡
ልዑኩ በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን የህወሃት የጥፋት ቡድን ባደረሰው ጉዳት የተፈናቀሉ ወገኖችንና የወደሙ የጤና ተቋማትን ተመልክቷል።