የሀገር ውስጥ ዜና

በመተከል ዞን አልመሃል ቀበሌ የአሸባሪው ህወሃት ሠራዊት ካምፕ ሙሉ ለሙሉ ወደመ

By Feven Bishaw

October 01, 2021

አዲስ አበባ፣መስከረም 21፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን አልመሃል ቀበሌ ልዩ ስሙ ሽንኩር መንደር የሚገኝ የአሸባሪው ህወሃት ሠራዊት ካምፕ ሙሉ ለሙሉ መውደሙ ተገለፀ፡፡

በዚህም 47 የጠላት አሸባሪዎች መደምሰሳቸውን በአካባቢው የሚገኝ ሠራዊት አመራር ሻለቃ ዮሀንስ እውነቱ ተናግረዋል ፡፡