አዲስ አበባ፣መስከረም 21፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን አልመሃል ቀበሌ ልዩ ስሙ ሽንኩር መንደር የሚገኝ የአሸባሪው ህወሃት ሠራዊት ካምፕ ሙሉ ለሙሉ መውደሙ ተገለፀ፡፡
በዚህም 47 የጠላት አሸባሪዎች መደምሰሳቸውን በአካባቢው የሚገኝ ሠራዊት አመራር ሻለቃ ዮሀንስ እውነቱ ተናግረዋል ፡፡
አዲስ አበባ፣መስከረም 21፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን አልመሃል ቀበሌ ልዩ ስሙ ሽንኩር መንደር የሚገኝ የአሸባሪው ህወሃት ሠራዊት ካምፕ ሙሉ ለሙሉ መውደሙ ተገለፀ፡፡
በዚህም 47 የጠላት አሸባሪዎች መደምሰሳቸውን በአካባቢው የሚገኝ ሠራዊት አመራር ሻለቃ ዮሀንስ እውነቱ ተናግረዋል ፡፡