አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቱርክ ኢስታንቡል በደረሰ የአውሮፕላን አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት ማለፉ ተነግሯል።
አውሮፕላኑ በኢስታንቡል አውሮፕላን ማረፊያ በማረፍ ላይ እያለ ከማኮብኮቢያው ተንሸራቶ በመውጣቱ አደጋው ደርሷል።
አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቱርክ ኢስታንቡል በደረሰ የአውሮፕላን አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት ማለፉ ተነግሯል።
አውሮፕላኑ በኢስታንቡል አውሮፕላን ማረፊያ በማረፍ ላይ እያለ ከማኮብኮቢያው ተንሸራቶ በመውጣቱ አደጋው ደርሷል።