አዲስ አበባ፣መስከረም፣25፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግስት ቀዳሚ አጀንዳነት የሰላምና ደህንነት ጉዳይ መካተቱ ተጠባቂም አስፈላጊም ነው ሲሉ የህግ ምሁራን ተናገሩ፡፡
ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መንግስት የኢትዮጵያን ህልውና ማስቀጠልን፣ ሰላምና ደህንነትን ማስጠበቅን ቀዳሚ ትኩረት በመስጠት የፀጥታ ሀይሉን የማደራጀት ስራ እንደሚሰራ ተናግረዋል፡፡
አዲስ አበባ፣መስከረም፣25፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግስት ቀዳሚ አጀንዳነት የሰላምና ደህንነት ጉዳይ መካተቱ ተጠባቂም አስፈላጊም ነው ሲሉ የህግ ምሁራን ተናገሩ፡፡
ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መንግስት የኢትዮጵያን ህልውና ማስቀጠልን፣ ሰላምና ደህንነትን ማስጠበቅን ቀዳሚ ትኩረት በመስጠት የፀጥታ ሀይሉን የማደራጀት ስራ እንደሚሰራ ተናግረዋል፡፡