አዲስ አበባ፣መስከረም፣25፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምርጫ እና ህዝበ ውሳኔ በተካሄደባቸው አካባቢዎች ውጤታቸውን ደምረው የጨረሱ የምርጫ ክልሎች ወደ ማዕከል አያመጡ መሆኑን የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ገለፀ፡፡
ቦርዱ መስከረም 20 ቀን 2014 ዓ.ም በሃረሪ፣ በሶማሌ እና በደቡብ ክልል በተካሄደው ምርጫ እና ህዝበ ውሳኔ አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።
አዲስ አበባ፣መስከረም፣25፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምርጫ እና ህዝበ ውሳኔ በተካሄደባቸው አካባቢዎች ውጤታቸውን ደምረው የጨረሱ የምርጫ ክልሎች ወደ ማዕከል አያመጡ መሆኑን የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ገለፀ፡፡
ቦርዱ መስከረም 20 ቀን 2014 ዓ.ም በሃረሪ፣ በሶማሌ እና በደቡብ ክልል በተካሄደው ምርጫ እና ህዝበ ውሳኔ አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።