አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ)ምርት እና ምርታማነትን ለማሳደግ አርሶ አደሩ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን እንዲጠቀም እየተደረገ መሆኑን የምስራቅ ጎጃም ዞን ግብርና መምሪያ ገለጸ።
የምስራቅ ጎጃም ዞን ምክትል አስተዳዳሪ፣ የዞኑ ግብርና መምሪያ ሃላፊ እና ባለሙያዎች እንዲሁም ሞዴል አርሶ አደሮች በሁለት እጁ እነሴ ወረዳ በክላስተር የተዘራ የጤፍ እና ስንዴ ማሳን ጎብኝተዋል።
አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ)ምርት እና ምርታማነትን ለማሳደግ አርሶ አደሩ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን እንዲጠቀም እየተደረገ መሆኑን የምስራቅ ጎጃም ዞን ግብርና መምሪያ ገለጸ።
የምስራቅ ጎጃም ዞን ምክትል አስተዳዳሪ፣ የዞኑ ግብርና መምሪያ ሃላፊ እና ባለሙያዎች እንዲሁም ሞዴል አርሶ አደሮች በሁለት እጁ እነሴ ወረዳ በክላስተር የተዘራ የጤፍ እና ስንዴ ማሳን ጎብኝተዋል።