አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባሌን የቱሪዝም መስህብ ማስተዋወቅን ዓላማው ያደረገ የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ በባሌ ሮቤ ተካሄደ።
የጎዳና ላይ ሩጫው ተዋቂው የባሌዎች አባባልና የሙዚቃ ርዕስ በሆነውና ‘መንገዶች ሁሉ ወደ ባሌ’ የሚል ትርጉም ያለው አባባል “ባሌሆ ከራን” የሚል ስያሜ ተሰጥቶታል።
አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባሌን የቱሪዝም መስህብ ማስተዋወቅን ዓላማው ያደረገ የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ በባሌ ሮቤ ተካሄደ።
የጎዳና ላይ ሩጫው ተዋቂው የባሌዎች አባባልና የሙዚቃ ርዕስ በሆነውና ‘መንገዶች ሁሉ ወደ ባሌ’ የሚል ትርጉም ያለው አባባል “ባሌሆ ከራን” የሚል ስያሜ ተሰጥቶታል።