የሀገር ውስጥ ዜና

የባሌን የቱሪዝም መስህብነት ያስተዋወቀ የጎዳና ላይ ሩጫ ተካሄደ

By Feven Bishaw

October 10, 2021

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባሌን የቱሪዝም መስህብ ማስተዋወቅን ዓላማው ያደረገ የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ በባሌ ሮቤ ተካሄደ።

የጎዳና ላይ ሩጫው ተዋቂው የባሌዎች አባባልና የሙዚቃ ርዕስ በሆነውና ‘መንገዶች ሁሉ ወደ ባሌ’ የሚል ትርጉም ያለው አባባል “ባሌሆ ከራን” የሚል ስያሜ ተሰጥቶታል።