የሀገር ውስጥ ዜና

አቶ አገኘሁ ተሻገር ከቀድሞው የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አቶ አደም ፋራህ ጋር ተወያዩ

By Feven Bishaw

October 12, 2021

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አቶ አገኘሁ ተሻገር ከቀድሞው የምክር ቤቱ አፈ-ጉባዔ አቶ አደም ፋራህ ጋር ተወያይተዋል።

በውይይታቸው በምክር ቤቱ ሲከናወኑ በቆዩ ጉዳዮችና በቀጣይ ትኩረት በሚሹ ዋና ዋና አጀንዳዎች ላይ መክረዋል፡፡