አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የምዕራባዉያኑን ዲፕሎማሲያዊ ጫና ለመቋቋምና አሸንፎ ለመዉጣት ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ይገባል ሲሉ ምሁራን ተናገሩ፡፡
ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የህግና ታሪክ መምህር ዶክተር አልማዉ ክፍሌ÷የአፍሪካዉያን ወደ ትብብር መምጣት አሜሪካንን ጨምሮ ለምዕራባዉያኑን ምቾት የሚሰጥ እንዳልሆነ አስረድተዋል፡፡