የሀገር ውስጥ ዜና

ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ ከባንግላዲሽ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

By Feven Bishaw

October 14, 2021

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ ከባንግላዲሽ አምባሳደር ናዝሩል ኢስላም ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡

በውይይታቸው የሁለቱን ሀገራት የኢንቨስትመንት ግንኙነት ማጠናከር፣ የባንግላዲሽ ባለሃብቶች ሊሳተፉባቸው የሚችሉ ተጨማሪ የኢንቨስትመንት እድልና አማራጮች ዙሪያ መክረዋል፡፡