አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ጎንደር ዞን ለውጭ ገበያ የሚቀርብ በ130 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ የለማ ሰሊጥ ወቅቱን ባልጠበቀ ዝናብ እንዳይጎዳ በመሰብሰብ ላይ እንደሚገኝ የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታወቀ።
እየተሰበሰበ ያለው የሰሊጥ ምርት ከህልውና ዘመቻው ጎን ለጎን በ2013/14 ምርት ዘመን በባለሃብቶችና አርሶ አደሮች የለማው ነው።
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ጎንደር ዞን ለውጭ ገበያ የሚቀርብ በ130 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ የለማ ሰሊጥ ወቅቱን ባልጠበቀ ዝናብ እንዳይጎዳ በመሰብሰብ ላይ እንደሚገኝ የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታወቀ።
እየተሰበሰበ ያለው የሰሊጥ ምርት ከህልውና ዘመቻው ጎን ለጎን በ2013/14 ምርት ዘመን በባለሃብቶችና አርሶ አደሮች የለማው ነው።