አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዝናብ እጥረት ምክንያት በተከሰተ ድርቅ ለውሀ፣ለምግብና ለጤና ችግር መጋለጣቸውን የቦረና ዞን ነዋሪዎች ተናገሩ።
በዞኑ በ2013 ዓ.ም የበልግ ዝናብ በቂ አለመሆኑና የ2014 ዓ.ም የመኸር ዝናብ በወቅቱ ባለመዝነቡ ምክንያት በሰውና በእንስሳት ላይ ጉዳት እየደረሰ መሆኑንም የቦረና ዞን አስተዳደር ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሬባ ኦዳ ገልፀዋል።
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዝናብ እጥረት ምክንያት በተከሰተ ድርቅ ለውሀ፣ለምግብና ለጤና ችግር መጋለጣቸውን የቦረና ዞን ነዋሪዎች ተናገሩ።
በዞኑ በ2013 ዓ.ም የበልግ ዝናብ በቂ አለመሆኑና የ2014 ዓ.ም የመኸር ዝናብ በወቅቱ ባለመዝነቡ ምክንያት በሰውና በእንስሳት ላይ ጉዳት እየደረሰ መሆኑንም የቦረና ዞን አስተዳደር ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሬባ ኦዳ ገልፀዋል።