አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት በሮጲ ከተማ የኢፋ ሮጲ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤትን አስመረቀ፡፡
ጽህፈት ቤቱ በ2013 ዓ.ም በሁለተኛ ዙር ግንባታቸዉ ከተጀመሩት ትምህርት ቤቶች መካከል የመጀመሪያ የሆነዉን በኦሮሚያ ክልል ምእራብ አርሲ ዞን ሮጲ ከተማ የኢፋ ሮጲ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤትን ነው ያስመረቀው፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት በሮጲ ከተማ የኢፋ ሮጲ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤትን አስመረቀ፡፡
ጽህፈት ቤቱ በ2013 ዓ.ም በሁለተኛ ዙር ግንባታቸዉ ከተጀመሩት ትምህርት ቤቶች መካከል የመጀመሪያ የሆነዉን በኦሮሚያ ክልል ምእራብ አርሲ ዞን ሮጲ ከተማ የኢፋ ሮጲ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤትን ነው ያስመረቀው፡፡