የሀገር ውስጥ ዜና

በቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት በሮጲ ከተማ የተገነባው የኢፋ ሮጲ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተመረቀ

By Feven Bishaw

October 19, 2021

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት በሮጲ ከተማ የኢፋ ሮጲ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤትን አስመረቀ፡፡

ጽህፈት ቤቱ በ2013 ዓ.ም በሁለተኛ ዙር ግንባታቸዉ ከተጀመሩት ትምህርት ቤቶች መካከል የመጀመሪያ የሆነዉን በኦሮሚያ ክልል ምእራብ አርሲ ዞን ሮጲ ከተማ የኢፋ ሮጲ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤትን ነው ያስመረቀው፡፡