አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፖሊስ ኮሌጅ ለ2ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን ፀረ ሽምቅ ልዩ ኃይል አባላት አስመርቋል፡፡
በምረቃ መርሃ ግብሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን የተገኙ ሲሆን ÷በመድረኩ መንግስታችን የተናገረውን የሚፈጽም፤ የማይፈፅመውን የማይናገር የተግባር መንግስት ነው ብለዋል።
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፖሊስ ኮሌጅ ለ2ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን ፀረ ሽምቅ ልዩ ኃይል አባላት አስመርቋል፡፡
በምረቃ መርሃ ግብሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን የተገኙ ሲሆን ÷በመድረኩ መንግስታችን የተናገረውን የሚፈጽም፤ የማይፈፅመውን የማይናገር የተግባር መንግስት ነው ብለዋል።