አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በተለያዩ ቦታዎች ለግዳጅ ተሰማርተው ጥሩ አፈፃፀም ላሳዩ የክልሉ ልዩ ሀይል አባላት የማዕረግ እድገትና ሽልማት ሰጡ።
በአቶ ሙስጠፌ መሃመድ የተመራ ከፍተኛ የክልሉ ልዑኩ ወደ ተለያዩ ግዳጆች ተሰማርተው በድል የተመለሰውን የሶማሌ ክልል ልዩ ሀይል አባላትን ጎብኝቷል።
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በተለያዩ ቦታዎች ለግዳጅ ተሰማርተው ጥሩ አፈፃፀም ላሳዩ የክልሉ ልዩ ሀይል አባላት የማዕረግ እድገትና ሽልማት ሰጡ።
በአቶ ሙስጠፌ መሃመድ የተመራ ከፍተኛ የክልሉ ልዑኩ ወደ ተለያዩ ግዳጆች ተሰማርተው በድል የተመለሰውን የሶማሌ ክልል ልዩ ሀይል አባላትን ጎብኝቷል።