አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የፖሊዮ ክትባት በድሬዳዋ አስተዳደር ፣በሐረሪና በደቡብ ክልል እንዲሁም በሰሜን ሸዋ ዞንና በሌሎች አካባቢዎች መሰጠት ተጀምሯል፡፡
በድሬዳዋ አስተዳደር ለቀጣዮቹ አራት ቀናት ቤት ለቤት የሚሰጠውን የክትባት ዘመቻ የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ለምለም በዛብህ አስጀምረውታል፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የፖሊዮ ክትባት በድሬዳዋ አስተዳደር ፣በሐረሪና በደቡብ ክልል እንዲሁም በሰሜን ሸዋ ዞንና በሌሎች አካባቢዎች መሰጠት ተጀምሯል፡፡
በድሬዳዋ አስተዳደር ለቀጣዮቹ አራት ቀናት ቤት ለቤት የሚሰጠውን የክትባት ዘመቻ የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ለምለም በዛብህ አስጀምረውታል፡፡