አዲስ አበባ፣ጥቅምት 12፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እስካሁን የኮቪድ-19 ክትባትን የወሰደው የህብረተሰብ ክፍል አራት በመቶ ያህሉ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
በተያዘው ዓመት እስከ ጥር ወር ድረስ 20 በመቶ የሚሆነውን ህብረተሰብ ለመከተብ እየተሰራ መሆኑም ተገልጿል፡፡
አዲስ አበባ፣ጥቅምት 12፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እስካሁን የኮቪድ-19 ክትባትን የወሰደው የህብረተሰብ ክፍል አራት በመቶ ያህሉ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
በተያዘው ዓመት እስከ ጥር ወር ድረስ 20 በመቶ የሚሆነውን ህብረተሰብ ለመከተብ እየተሰራ መሆኑም ተገልጿል፡፡