አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምግብ እራስን ለመቻል ኢትዮጵያ ለግብርናዉ ዘርፍ ልዩ ትኩረት መስጠት እንዳለባት ምሁራን አሳስበዋል፡፡
ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የግብርና ተመራማሪዉ ዶክተር ኤርሚያስ አባተ እንደተናገሩት÷ ግብርና ለሀገራችን የሁሉም ነገሮች አንቀሳቃሽ መሰረት ነዉ ፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምግብ እራስን ለመቻል ኢትዮጵያ ለግብርናዉ ዘርፍ ልዩ ትኩረት መስጠት እንዳለባት ምሁራን አሳስበዋል፡፡
ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የግብርና ተመራማሪዉ ዶክተር ኤርሚያስ አባተ እንደተናገሩት÷ ግብርና ለሀገራችን የሁሉም ነገሮች አንቀሳቃሽ መሰረት ነዉ ፡፡