አዲስ አበባ፣ ጥቅምት14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ቻይና ለኢትዮጵያ ያደረገችው የ800 ሺህ ዶዝ ሲኖፋርም የኮቪድ -19 ክትባት ዛሬ አዲስ አበባ ገብቷል።
ድጋፉ ቻይና ለኢትዮጵያ ለመስጠት ያቀደችው የ2 ሚሊየን ዶዝ ክትባት አካል ነው ተብሏል።
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ቻይና ለኢትዮጵያ ያደረገችው የ800 ሺህ ዶዝ ሲኖፋርም የኮቪድ -19 ክትባት ዛሬ አዲስ አበባ ገብቷል።
ድጋፉ ቻይና ለኢትዮጵያ ለመስጠት ያቀደችው የ2 ሚሊየን ዶዝ ክትባት አካል ነው ተብሏል።