የሀገር ውስጥ ዜና

በአዲስ አበባ እድሳት የተደረገላቸው 69 የአቅመ ደካማ ቤቶች ርክክብ ተደረገ

By Feven Bishaw

October 24, 2021

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ነፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍል ከተማ ወረዳ 8 በክረምት በጎ ፍቃድ እድሳት የተደረገላቸው 69 የአቅመ ደካማ ቤቶች ርክክብ እየተደረገ ነው።

የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ እድሳት የተደረገላቸው የአቅመ ደካማ ቤቶችን አስረክበዋል።