አዲስ አበባ፣ ጥቅምት14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ነፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍል ከተማ ወረዳ 8 በክረምት በጎ ፍቃድ እድሳት የተደረገላቸው 69 የአቅመ ደካማ ቤቶች ርክክብ እየተደረገ ነው።
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ እድሳት የተደረገላቸው የአቅመ ደካማ ቤቶችን አስረክበዋል።
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ነፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍል ከተማ ወረዳ 8 በክረምት በጎ ፍቃድ እድሳት የተደረገላቸው 69 የአቅመ ደካማ ቤቶች ርክክብ እየተደረገ ነው።
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ እድሳት የተደረገላቸው የአቅመ ደካማ ቤቶችን አስረክበዋል።