የሀገር ውስጥ ዜና

ወጣቱ በአባቶቹ መስዋዕትነት የተረከባትን ሀገር በክብር ለቀጣይ ትውልድ ማስረከብ አለበት – የኦሮሚያ ክልል ወጣት አደረጃጀቶች

By Feven Bishaw

October 25, 2021

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ወጣቱ በአባቶቹን መስዋዕትነት የተረከባትን ሀገር በክብር እና በብልጽግና ለቀጣይ ትውልድ ማስረከብ አለበት ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ወጣት አደረጃጀቶች ተናገሩ፡፡

የኦሮሚያ ወጣቶት አደረጃጀቶች ፣የወጣቶች ፌዴሬሽን እና የብልጽግና ፓርቲ የወጣቶች ሊግ በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ላይ መግለጫ ሰጥተዋል።