አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቡና ፍሬ በሽታ በደቡብ ኢትዮጵያ አንዳንድ የቡና አብቃይ ቦታዎች መከሰቱን ተከትሎ በኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ምክክር ተካሂዷል፡፡
በውይይቱ የኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲቲዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ፈቶ ኢሲሞ ÷ ወቅቱን ጠብቀው ከሚከሰቱ የቡና በሽታና ተባዮች የቡናን ሰብል መከላከልና ምርትና ምርታማነቱን ማሳደግ ወሳኝ ጉዳይ መሆኑን ገልጸዋል፡፡