አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ጎንደር ዞን እብናት ወረዳ ጉዳት ለደረሰባቸው ከ16 ሺህ በላይ ሰዎች ድጋፍ እያደረገ እንደሚገኝ የዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ በኢትዮጵያ አስታወቀ፡፡
ድጋፉ የቤት ውስጥ መገልገያ እና መጠለያ ቁሳቁስ መሆኑን ከኮሚቴው ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ጎንደር ዞን እብናት ወረዳ ጉዳት ለደረሰባቸው ከ16 ሺህ በላይ ሰዎች ድጋፍ እያደረገ እንደሚገኝ የዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ በኢትዮጵያ አስታወቀ፡፡
ድጋፉ የቤት ውስጥ መገልገያ እና መጠለያ ቁሳቁስ መሆኑን ከኮሚቴው ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።