የስዊዘርላንዱ ፕሬዚዳንት ለጠ/ሚ ዐቢይ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የስዊዘርላንዱ ፕሬዚዳንት ቡር ጋይ ፓርሜሊን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በመመረጣቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልፀዋል።
ፕሬዚዳንቱ በደስታ መልዕክታቸው በቀጣይ የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ይበልጥ በሚያጠናክሩ የሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ዙሪያ በትብብር እንደሚሰሩ አስታውቀዋል።
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!