አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የስዊዘርላንዱ ፕሬዚዳንት ቡር ጋይ ፓርሜሊን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በመመረጣቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልፀዋል።
ፕሬዚዳንቱ በደስታ መልዕክታቸው በቀጣይ የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ይበልጥ በሚያጠናክሩ የሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ዙሪያ በትብብር እንደሚሰሩ አስታውቀዋል።
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የስዊዘርላንዱ ፕሬዚዳንት ቡር ጋይ ፓርሜሊን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በመመረጣቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልፀዋል።
ፕሬዚዳንቱ በደስታ መልዕክታቸው በቀጣይ የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ይበልጥ በሚያጠናክሩ የሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ዙሪያ በትብብር እንደሚሰሩ አስታውቀዋል።