አዲስ አበባ፣ጥቅምት 19፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደሴ ከተማ ነጋዴዎች መደበኛ ስራቸውን እያከናወኑ ለፀጥታ ሃይሉ የሚጠበቅባቸውን ድጋፍ እያደረጉ መሆኑን ገለጹ፡፡
“እኛ በአሸባሪ ቡድኑ የሀሰት ወሬ የትውልድ ቦታችንን ለቀን የትም አንሄድም ያሉት ነዋሪዎቹ÷ ይልቁንም እየነገድን ለመላው የጸጥታ አካል የሚጠበቅብንን እያደረግንና እየደገፍን ነው” ብለዋል።
አዲስ አበባ፣ጥቅምት 19፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደሴ ከተማ ነጋዴዎች መደበኛ ስራቸውን እያከናወኑ ለፀጥታ ሃይሉ የሚጠበቅባቸውን ድጋፍ እያደረጉ መሆኑን ገለጹ፡፡
“እኛ በአሸባሪ ቡድኑ የሀሰት ወሬ የትውልድ ቦታችንን ለቀን የትም አንሄድም ያሉት ነዋሪዎቹ÷ ይልቁንም እየነገድን ለመላው የጸጥታ አካል የሚጠበቅብንን እያደረግንና እየደገፍን ነው” ብለዋል።