የሀገር ውስጥ ዜና

በአሸባሪው ህወሓት ዝርፊያ ምክንያት ለተፈናቃዮች እርዳታ ማቅረብ አልተቻለም

By Feven Bishaw

October 29, 2021

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 19፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በእርዳታ መጋዘኖች ላይ በፈፀመው ዝርፊያና ትራንስፖርት ችግር ምክንያት ለሁሉም ተፈናቃይ ወገኖች በቂ እርዳታን ማቅረብ እንዳልተቻለ ተገለፀ፡፡

አሸባሪው የህወሓት ቡድን የከፈተውን ጥቃት ተከትሎ ንፁሃን ከአፋር ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለዋል።