አዲስ አበባ፣ጥቅምት 19፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አቶ ታገሰ ጫፎ በኢትዮጵያ ከሳውዲ አረቢያ አምባሳደር ሳሚ ጃማል አብዱላህ ጋር ተወያዩ፡፡
በውይይታቸው ሁለቱ አገሮች የቆየና ረጀም ታሪክ ያላቸው በመሆኑ በሁለተናዊ ዘርፎች በትብብር በመስራት የዲፕሎማሲውን ስራ ማስቀጥል እንደሚገባ አፈ-ጉባኤው ጠቁመዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ጥቅምት 19፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አቶ ታገሰ ጫፎ በኢትዮጵያ ከሳውዲ አረቢያ አምባሳደር ሳሚ ጃማል አብዱላህ ጋር ተወያዩ፡፡
በውይይታቸው ሁለቱ አገሮች የቆየና ረጀም ታሪክ ያላቸው በመሆኑ በሁለተናዊ ዘርፎች በትብብር በመስራት የዲፕሎማሲውን ስራ ማስቀጥል እንደሚገባ አፈ-ጉባኤው ጠቁመዋል፡፡