የሀገር ውስጥ ዜና

ዶ/ር መቅደስ ዳባ የሕክምና ሽልማትን አሸነፉ

By Feven Bishaw

October 29, 2021

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዶክተር መቅደስ ዳባ በማኅጸንና ጽንስ ሕክምና ባደረጉት ምርምርና አስተዋጽዖ በሴቶች ዘርፍ የዓለም የጽንስና ማኅፀን ሕክምና ሽልማትን አሸነፉ።

የዓለም የጽንስና ማህጸን ሕክምና ፌዴሬሽን በጽንስና ማኅጸን ሕክምና በዓለም ዓቀፍ እንዲሁም በሀገር ደረጃ እ.አ.አ በ2021 በላቀ ሁኔታ አስተዋጽኦ ያደረጉ የዘርፉ ሴት ሃኪሞችን ይፋ አድርጓል።