አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድኑ የሚነዛውን የሃሰት ወሬ ባለመስማት ውስጣዊ አንድነትን በማጠናከር የጠላትን ሴራ ማክሸፍ እንደሚገባ ብርጋዴር ጀኔራል ናስር አባዲጋ ተናገሩ።
ቡድኑ ከሀገር ማፍረስ ተግባሩ በሻገር ልዩነትን በመፍጠር ዜጎችን እርስ በርስ ማጋጨት ሌላው ያደገበት ስልቱ መሆኑም ተመላክቷል።
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድኑ የሚነዛውን የሃሰት ወሬ ባለመስማት ውስጣዊ አንድነትን በማጠናከር የጠላትን ሴራ ማክሸፍ እንደሚገባ ብርጋዴር ጀኔራል ናስር አባዲጋ ተናገሩ።
ቡድኑ ከሀገር ማፍረስ ተግባሩ በሻገር ልዩነትን በመፍጠር ዜጎችን እርስ በርስ ማጋጨት ሌላው ያደገበት ስልቱ መሆኑም ተመላክቷል።