አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስን ለመግታት የሀገራት የመከላከል አቅም ግንባታ ላይ እየተሰራ መሆኑን የአፍሪካ ሀብረት አስታወቀ።
በአዲስ አበባ እየተካሄደ ባለው 33ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን የህብረቱ የማህበራዊ ጉዳይ ኮሚሽን በወቅታዊ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል።
አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስን ለመግታት የሀገራት የመከላከል አቅም ግንባታ ላይ እየተሰራ መሆኑን የአፍሪካ ሀብረት አስታወቀ።
በአዲስ አበባ እየተካሄደ ባለው 33ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን የህብረቱ የማህበራዊ ጉዳይ ኮሚሽን በወቅታዊ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል።