የሀገር ውስጥ ዜና

የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሀገራት አቅም ግንባታ ላይ እየተሰራ ነው- የአፍሪካ ህብረት

By Tibebu Kebede

February 09, 2020

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስን ለመግታት የሀገራት የመከላከል አቅም ግንባታ ላይ እየተሰራ መሆኑን የአፍሪካ ሀብረት አስታወቀ።

በአዲስ አበባ እየተካሄደ ባለው 33ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን የህብረቱ የማህበራዊ ጉዳይ ኮሚሽን በወቅታዊ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል።