የሀገር ውስጥ ዜና

ክልሉ በመኸር ወቅት የጀመረዉን ስራ አጠናክሮ እንዲቀጥል አስፈላጊዉ ድጋፍ ይደረጋል- አቶ ዑመር ሁሴን

By Feven Bishaw

October 31, 2021

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል በመኸር ወቅት የጀመረዉን ስራ በበጋ የመስኖ ስራም አጠናክሮ እንዲቀጥል ድጋፍ እንደሚደረግ የግብርና ሚኒስትሩ አቶ ዑመር ሁሴን ገለፁ፡፡

በሶማሌ ክልል በፋፈን ዞን አሮሬስ ወረዳ በኩታ ገጠም እርሻ የለማ የስንዴና የማሽላ ማሳዎች ጉብኝት ተካሂዷል፡፡