የሀገር ውስጥ ዜና

የባህርዳር ከተማ ነዋሪዎች ክልሉ ላስተላለፈው ጥሪ የሚያበረታታ ምላሽ አሳይተዋል

By Feven Bishaw

November 01, 2021

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህርዳር ከተማ ነዋሪዎች ክልሉ ላስተላለፈው ጥሪ የሚያበረታታ ምላሽ ማሳየታቸውን የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ገለፀ፡፡

የባህር ዳር ከተማ ከንቲባ ዶክተር ድረስ ሳህሉ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ሰጥተዋል።