አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያውያን አብሮ ለመሥራት ያሉንን ዕሴቶች ተጠቅመን አገራችንን በጋራ እናሳድግ ሲሉ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ጥሪ አቀረቡ፡፡
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት እያካሄደ ነው፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያውያን አብሮ ለመሥራት ያሉንን ዕሴቶች ተጠቅመን አገራችንን በጋራ እናሳድግ ሲሉ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ጥሪ አቀረቡ፡፡
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት እያካሄደ ነው፡፡